በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
*እንቆቅልሽ/ህ..?*
1, ጣፋጭ የሆነ እንደማር
የማያስርብ የሚያጠግብ
በስደትም ስንቅ ነው
አምኖ ለሚጠራው
.
//መልስ// የቅድስት ድንግል ማርያም ስም።
2.እግዚአብሔር ቢወደው
ጥፋትን አላሳየው
ሊቀጥፍ ሄዶ በለስን
አንቀላፍቶ ዘመናትን
የዳነ ከምርኮ ማነው?
//መልስ//አቤሜሌክ ነው።
3.ሰንሰለትን ለብሳ የተጋደለች
ለሃይማኖቷ ቆርጣ የታገለች
የሱስንዮስ ክኅደት ፍጹም ያላስፈራት
የእምነት አርበኛ ይህች ቅድስት እናት
በሉ እስኩ ንገሩኝ ማናት?
//መልስ// ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ ናት።
4.ሳይገባኝ የማልችለውን ነክቼ
ተጣብቃ ቀረች እጄ ሰለሉ ጣቶቼ
የምሕረትን እናት በክፋት ነክቼ
ኃጢአቴ የበዛ ማነኝ ወገኖቼ?
//መልስ//ታውፋንያ ነው።
5.ለድንግል ማርያም በክብር የሸለማት
በሥጋ ወደሙ ባርኮ ያከበራት
የታቦተ ጽዮን የግዮን መገኛ
የታሪክ የሃይማኖት የእውቀት መመዘኛ
በቅዱስ መጽሐፍ ስሟ ተዘርዝሯል
ስለ ቅድስናዋ በስፋት ተጽፏል
..//መልስ//ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ናት።
6.የጌታን ትእዛዝ ትቶ
በባህር ሲሄድ ሸሽቶ
በአሳአንባሪ ተበልቶ
ከቀናት በኋላ የተፋው አውጥቶ
ማነው እስኪ ካወቃችሁት ንገሩኝ???
//መልስ// ነቢዩ ዮናስ
saramareyama.890@gmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
*እንቆቅልሽ/ህ..?*
1, ጣፋጭ የሆነ እንደማር
የማያስርብ የሚያጠግብ
በስደትም ስንቅ ነው
አምኖ ለሚጠራው
.
//መልስ// የቅድስት ድንግል ማርያም ስም።
2.እግዚአብሔር ቢወደው
ጥፋትን አላሳየው
ሊቀጥፍ ሄዶ በለስን
አንቀላፍቶ ዘመናትን
የዳነ ከምርኮ ማነው?
//መልስ//አቤሜሌክ ነው።
3.ሰንሰለትን ለብሳ የተጋደለች
ለሃይማኖቷ ቆርጣ የታገለች
የሱስንዮስ ክኅደት ፍጹም ያላስፈራት
የእምነት አርበኛ ይህች ቅድስት እናት
በሉ እስኩ ንገሩኝ ማናት?
//መልስ// ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ ናት።
4.ሳይገባኝ የማልችለውን ነክቼ
ተጣብቃ ቀረች እጄ ሰለሉ ጣቶቼ
የምሕረትን እናት በክፋት ነክቼ
ኃጢአቴ የበዛ ማነኝ ወገኖቼ?
//መልስ//ታውፋንያ ነው።
5.ለድንግል ማርያም በክብር የሸለማት
በሥጋ ወደሙ ባርኮ ያከበራት
የታቦተ ጽዮን የግዮን መገኛ
የታሪክ የሃይማኖት የእውቀት መመዘኛ
በቅዱስ መጽሐፍ ስሟ ተዘርዝሯል
ስለ ቅድስናዋ በስፋት ተጽፏል
..//መልስ//ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ናት።
6.የጌታን ትእዛዝ ትቶ
በባህር ሲሄድ ሸሽቶ
በአሳአንባሪ ተበልቶ
ከቀናት በኋላ የተፋው አውጥቶ
ማነው እስኪ ካወቃችሁት ንገሩኝ???
//መልስ// ነቢዩ ዮናስ
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ