https://youtu.be/uc8QTI48fD8
#በዮናስ #ስብከት
ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት(2)
ተመልሶ አረገ(2) በኅዘን በጸሎት (2)
ስለሆነ ከልብ የኀዘናቸው ምንጩ
ነበር እንደ ራሔል(2)እንባን እየረጩ(2)
ለነነዌ ሰዎች ደስታን ያበሰረ(2)
ጋሻና ጦራቸው(2) ጾም ጸሎት ነበረ (2)
እንኳን የሰው ልጆች እንስሳት ሳይቀሩ(2)
በዮናስ ስብከት(2) ጾም ጸሎት ተማሩ(2)
#ለሰብአ #ነነዌ
ለሰብአ ነነዌ/፪/
አዉጻእኮሙ /እም ማዕከለ እሳት/፬/
ትርጉም:-የነነዌ ሰዎችን ከእሳት መካከል አወጣሃቸው።saramareyama.890.gmail.com
#በዮናስ #ስብከት
ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት(2)
ተመልሶ አረገ(2) በኅዘን በጸሎት (2)
ስለሆነ ከልብ የኀዘናቸው ምንጩ
ነበር እንደ ራሔል(2)እንባን እየረጩ(2)
ለነነዌ ሰዎች ደስታን ያበሰረ(2)
ጋሻና ጦራቸው(2) ጾም ጸሎት ነበረ (2)
እንኳን የሰው ልጆች እንስሳት ሳይቀሩ(2)
በዮናስ ስብከት(2) ጾም ጸሎት ተማሩ(2)
#ለሰብአ #ነነዌ
ለሰብአ ነነዌ/፪/
አዉጻእኮሙ /እም ማዕከለ እሳት/፬/
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ