2018 ጃንዋሪ 31, ረቡዕ

#በዮናስ #ስብከት ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት(2) ተመልሶ አረገ(2) በኅዘን በጸሎት (2) ስለሆነ ከልብ የኀዘናቸው ምንጩ ነበር እንደ ራሔል(2)እንባን እየረጩ(2) ለነነዌ ሰዎች ደስታን ያበሰረ(2) ጋሻና ጦራቸው(2) ጾም ጸሎት ነበረ (2) እንኳን የሰው ልጆች እንስሳት ሳይቀሩ(2) በዮናስ ስብከት(2) ጾም ጸሎት ተማሩ(2) #ለሰብአ #ነነዌ ለሰብአ ነነዌ/፪/ አዉጻእኮሙ /እም ማዕከለ እሳት/፬/ ትርጉም:-የነነዌ ሰዎችን ከእሳት መካከል አወጣሃቸው።

https://youtu.be/uc8QTI48fD8



#በዮናስ #ስብከት


ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት(2)
ተመልሶ አረገ(2) በኅዘን በጸሎት (2)
         
ስለሆነ ከልብ የኀዘናቸው ምንጩ
ነበር እንደ ራሔል(2)እንባን እየረጩ(2)

ለነነዌ ሰዎች ደስታን ያበሰረ(2)
ጋሻና ጦራቸው(2) ጾም ጸሎት ነበረ (2)

እንኳን የሰው ልጆች እንስሳት ሳይቀሩ(2)
በዮናስ ስብከት(2) ጾም ጸሎት ተማሩ(2)

#ለሰብአ #ነነዌ

ለሰብአ ነነዌ/፪/
አዉጻእኮሙ /እም ማዕከለ እሳት/፬/

ትርጉም:-የነነዌ ሰዎችን ከእሳት መካከል አወጣሃቸው።saramareyama.890.gmail.com

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

የምዕራፍ አምስት(፭)የ46 የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ

✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡ አሜን! ↪️የምዕራፍ አምስት(፭) 46ኛ ዙር የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ⤵️ 1⃣ ቅዱስ ያሬድ ከመላዕክት የተማራቸው ሦስቱ የዜማ ዓይነቶች ምን ምን ናቸው?ሞገር...