2017 ኖቬምበር 21, ማክሰኞ

የ6ኛ ዙር የጠቅላላ እውቀት መንፈሳዊ ጥያቄና መልስ ውድድር

saramareyama.890@gamail.com
*✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን*

6ኛ ዙር የጠቅላላ እውቀት የቃል መንፈሳዊ ጥያቄና መልስ ውድድር ማጠቃለያ መልስ*❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣)👉ዕፀ በለስ ለምን ተፈጠረች ምክንያቱን አስረዳ/አስረጅ???

*//መልስ///* 1ኛ👉 አዳምመስራት ለእግዚአብሔር ያለውን ፍቅር እንዲገልፅ  ይህም ስንል አዳም ትእዛዜን እግዝአብሔርን እወዳዋለሁ ካለ ትእዛዙን ማክበር  የአዳም ፉቅር  ትእዛዝ  ስለነበረበት  ምክንያቱም አምላካችን ከወደድከኝ  ጠብቁ ይላልና            2ኛ👉🏻 እንዲገለፅየአዳም ፉጡርነት ይታወቅይታወቅ ዘንድ ዳቢሎስ ፈጣሪነትን ተመኝቶ ነበር ስለዚህ ዕፀ  በለስን  ምልክት አድርጎ አስቀመጠ   ብሎት ስለነበር  በላይ አምላክ  ለማሳወቅ 
3ኛ👉🏻 የአዳም ነፃ ፈቃዱ  ዘንድ  ግዛምክንያቱም እግዚአብሔር ከገነት ዛፉ ሁሉንሁሉ ብላ ነገር ግን ከአንድቱዋ እፅ በባላህ ቀን የሞት ሞትንsaramareyama.890o@gmail.com  ትሞታለህ ብሎ ነፃ ፈቃድ ሰጥቶት ነበርና።

✍ጥ ተራ ቁ(2⃣)👉ስንት ዓይነት ሰማዕትነት አለ??? ምን ምን??

*//መልስ//*ሦስት ናቸው👉 እነርሱም📚አበይት ሰማህታት
📚ንዑስ ሰማህታት
📚ሊቃውንት ሠማህታት ይባላሉ።

✍ጥ ተራ ቁ(3⃣)👉ንጉስ ቆስንጠንጢኖስ በስንት ዓ.ም ተወለደ በስንት አመቱስ ነገሰ???

*//መልስ//* በ272 ዓ.ም ተወለደ በ18 አመቱ በ316 ዓ.ም  በአባቱ ቦታ ሐምሌ 25 ቀን በ316 ዓ.ም በሮም ምዕራብ ክፍል በገላትያ ነገሰ።

✍ጥ ተራ ቁ(4⃣)👉በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ሙት ያስነሳ ነብይ ማን ይባላል??

*//መልስ//* ነብዩ ኤልያስ ነው።

✍ጥ ተራ ቁ(5⃣)👉ከእመቤታችን አንስቶ ወደ ኋላ ሰባተኛ ትውልድ የሆኑት ማንና ማን ናቸው??

ሀ/ ሲካርና ሔርሜላ

ለ/ ቶናህና ደርዳ

ሐ/ ቴክታና ሄኤሜን

መ/ ቴክታና ጴጥርቃ

ሠ/ ሔርሜላና ጴጥርቃ

*//መልስ//* መ/ቴክታና ጴጥርቃ

✍ጥ ተራ ቁ( 6⃣)👉ቤተ ክርስቲያን የሚለውን ቃል በመጀመርያ የተጠቀመበት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ  እንደሆነ ቅዱስ ወንጌል ያስረዳናል። ማቴ. ፩፮፥፩፰። ( ደቀመዛሙርት) ለመጀመርያ ጊዜ ክርስቲያን የተባሉት___ ነውና/ በየት ሀገር ነው?

*// መልስ//* በአንፃኪያ ነው። በዋርያት ሥራ ላይ እናገኘልለን።

✍ጥ ተራ ቁ(7⃣)👉ዘመነ ጰራቅሊጦስ የሚባለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላ ከ____ ቀን ጀምሮ እስኪ ___ ቀን ድረስ ያሉት ቀናት ናቸው።

*//መልስ//*
ዘመነ ጰራቅሊጦስ የሚባለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላ ከ50 ቀን ጀምሮ እስኪ ሠኔ  7 ቀድ ድረስ ያሉት ቀናት ናቸው።

✍ጥ ተራ ቁ(8⃣) 👉እስራኤል በጽኑ ተአምራት ከግብፅ ባርነት በጥተው የኤርትራን ባሕር በተሻገሩ ጊዜ በመዝሙር ለእግዝአብሔር ምስጋና ያቀረበቸው ነብይት ማናት መዝሙሩስ ምን የሚል ነበር??

*//መልስ//* ነብይት  የሙሴእህት ማርያም ናት ንሴብሆ ለእግዝአብሔር የሚለውን መዝሙር ነው የመዘረች።

✍ጥ ተራ ቁ(9⃣)👉በተወለድን ወንዶች በ40 ቀን ሴቶች በ80 ቀን ለምን እንጠመቃለን?? ምክንያቱን አስረዳ/አስረጅ?

*//መልስ//*በ 40 እና በ80 ቀን የሆነበት ምክንያት አዳም በተፈጠረ በ40 ቀን ሔዋን በተፈጠረች በ80 ቀን ገነት እንዲገቡ ስለተፈቀደላቸው ነው (ኩፋ
4፣9)።
እንዲሁም በኦሪት ይደረግ የነበረው ሥርዓት ለሃዲስ
ምሳሌ በመሆኑ(ዘሌ12፣12 1-8. ሉቃ 2፣22)። ልጆችም እንደየጾታቸው በ 40 እና በ 80 ቀን የጸጋ ልጅነት ያገኛሉና ነው።(ዘሌ 12፣1-8)።

✍ጥ ተራ ቁ(🔟) የግብፅ መንበር በዱቅስ ማርቆስ ሲጠራ የኢትዮጵያ መንበር በማን ይጠራል??

*//መልስ//* በመንበረ ተክለ ሃይማኖት ይጠልራ።

✍ጥ ተራ ቁ( 1⃣1⃣) ማሕሌተ ጽጌን የደረሱት ታላቁ ሊቅ ማን ናቸው??

*//መልስ//*አባ ጽጌ ድንግል ናቸው ሙሉ ታኩን ገድለ ዜና ማርቆስ ላይ ይመልከቱ።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣2⃣) ኤፍታህ ማለት ምን ማለት  ነው??

*//መልስ//* ተከፈት ማለት ነው። 👉የማርቆስ ወንጌል (7፥35-36) ላይ ይገልኛ።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣3⃣)👉አቡነ  ገብረ መንፈስ ቅዱስ ከግብፅ  ሲመጡ ያረፉበት /የተቀመጡበት ቦታ የት ነው?? የተቀበሩበት ቦታስ የት ነው??

*//መልስ//* የተቀመጡበት ቦታ ዝቋላ ደብረ ከዋክብት ሲሆን የተቀበሩበት ቦታ ምድረ ከብድ ይባላል።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣4⃣)👉ሰባቱ ሰማያት የሚባሉትን ከታች ወደ ላይ ጥቀስ???

*//መልስ//* ኤረር፣ ራማ፣ ኢዮር፣ አለም፣ መላእክት፣ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት፣ ሰማይ ውዱዝ፣ ጽርሐ አርያም፣  ናቸው።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣5⃣)👉ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠምቆ ከፆመ በኋላ በመጀመሪያ ያደረገው ታአምር ምንድነው??

*//መልስ//* የቃና ዘገሊላውን ተአምር። የዮሐንስ ወንጌል 2፥1_12 ላይ ይገልኛ።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣6⃣)👉ሐዋርያት ለመጀመርያ ጊዜ ተሰብስበው ውሳኔን ያስተላለፉት መቸ ነው???

*//መልስ//* በማቲያስ ምርጫ ጊዜ የሐዋርያት ሥራ 1፥15-26 ላይ ይገልኛ።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣7⃣)👉ኢየሱስ ክርስቶስ  አርባ ቀንና ሌሊት ከፆመ በኋላ ድል ያደረገው ሦስት ታላላቅ ኃጢአቶች ምን ምብ ናቸው??

*//መልስ//*፩ኛ  ስስት፣ ፪ኛ ትዕቢት፣ ፫ኛ ገንዘብ መውደድ። የማቴዎስ ወንጌል 4፥1-15 ላይ ይገኛል።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣8⃣) 👉ከስምንቱ የአቢይ ፆም ሳምንታት የመጀመርያው ሳምንት ሁለት ስን አለው ምንና ምን ናቸው??

*//መልስ//* ጾመ ሕርቃንና ዘወረደ  በመባል ይታወቃል።

✍ጥ ተራ ቁ(1⃣9⃣)👉ከ36ቱ ቅዱሳን አንስት አንዷ የሆነቸው የአስቆሮቱ ይሁዳ እናት ስሟ ማን ይባላል??

*//መልስ//* ሣራ/ሶፍያ/ ትባላለች

✍ጥ ተራ ቁ(2⃣0⃣)👉በቅዱስ ቅባት ተቀብተው የነገሡ ፬(4) ነገስታት ማን ማን ናቸው??

*//መልስ//* ሳኦል፣ዳዊት፣ አዛኤልና ኢዩ ናቸው

*❤ማጠቃለያ መልስ ይህን ይመስላል ስተት ካለበት አርሙኝ ለመታረም ዝግጁ ነኝ*

*ወስብኃት ለእግዝአብሔር*

1 አስተያየት:

የምዕራፍ አምስት(፭)የ46 የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ

✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡ አሜን! ↪️የምዕራፍ አምስት(፭) 46ኛ ዙር የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ⤵️ 1⃣ ቅዱስ ያሬድ ከመላዕክት የተማራቸው ሦስቱ የዜማ ዓይነቶች ምን ምን ናቸው?ሞገር...