💗 _*ገብርሔር*_ _*ገብርሔር*_
👨🏾🎓 ተነሱ ጓዶቼ ንጉሥ ይጠሩናል
ዛሬ ወደሆነ ቦታ ሊሄዱ ይመስለኛል
🙎🏾♂ ምን አይነት ጣጣ ነው
አሁን ብንተኛበት እስኪ ምን አለበት
ቆይ እኔ የምለው?.. አይሄዱ በኛ እግር
በትንሽ ትልቁ ጥርያ ባያበዙ
🙋🏾♂ተው እንጂ ወዳጄ እንዲህ አይባልም
ሲጠሩን አቤት ሲልኩን ወዴት ማለት የግድ ነው
ይልቁንስ ተነስ እንቅልፉ ይደርሳል
💗በሉ ልጆቼ እኔ የጠራኋችሁ
መክሊት ልሰጣችው ነው እንደ ያቅማችሁ
እስክመለስ ድረስ ቆዩኝ አትርፋችሁ
👨🏾🎓እሺ ጌታዬ ሰላም ይመልሶት
እኛንም ፈጣሪ ታማኞች ያድርገን
በተሰጠን ላይ እንድንገኝ
አትርፈን
ባሳባችን ሁሉ እርሱ ይቅደምልን
🙋🏾♂ጓዶች ደህና ሁኑ እንሰነባበት
ከዛሬ ጀምረን ለስራ እንፋጠን
ባላደራዎች ነን ባለብዙ መክሊት
እንገናኛለ ሲመለሱ ንጉሥ
🙎🏾♂ ወይ እዳ ምኑን አመጡብኝ
ጭረሽ ይባስ ብለው እጣጦስ ጣሉብኝ
ደሞ ንቀታቸው ለሌሎቹ ብዙ
ለኔ ግን አንድ ብቻ ሰጡኝ
ቆይ ባልሰራሎት አሁን ይጠብቁ
ቆፍሬ ቀብሬ ባልመልስሎት ሲመጡ
*⚜ተራኪው* ሁሉም በየፊናው ተሰማራ
የተሰጠውን ይዞ መንገዱን አቀና
ከጊዜ በኋላ ሁሉም ተጠሩና
ጌቶች ተመልሰው ሆነው በዙፋኑ
የመረካከቢያ ደርሶ ኖሮ ቀኑ
እንደዚህ አሏቸው ወደ እነሱ እያዩ
💗 ያስረከብኳችሁን መልሱልኝ በሉ
ያተረፋችሁትን ይዛችሁ ቅረቡ
ልክፈላችሁ የድካማችሁን ዋጋ
👨🏾🎓 እሄው ጌታዬ ሆይ አመሰግናለሁ
ባምስት ፈንታ አስር አትርፌበታለሁ
በፊቶት ሞገስን ለማግኘት ችያለሁ
ነገር ግን ይህ ሁሉ ሊሆን የቻለው
ሀሳቤን አቅንቶ አምላክ እረድቶኝ ነው
🙋🏾♂ ሺ ዓመት ይንገሱ በዕውነት
ሁለት በዕጥፍ አድርጌ ቆያሆት
ለኔ ለደካማ አምነው የሰጡኝን
አሁን ከነ ትርፉ ይሄው ተረከቡኝ
በመልካም ጎዳና ስላሰማራኝ
ልቤን አነሳስቶ ህልሜን ላሳካልኝ
ለፍጥረታት ገዢ ክብር ለዕርሱ ይሁን
🙎🏾♂ ስንት ጊዜ ሙሉ እንቅልፌን ነፈጉኝ
ዛሬ ተመለሱ እንኳንም መጡልኝ
ይሄው ገንዘቦት በሉ ይረከቡኝ
አተርፍ ባይ አጉዳይ እንዳይሆን ነገሩ
በጥንቃቄ ደብቄ ጠበኮት ይውሰዱ
ሳልቀንስ ሳለውጥ እራሱኑ እንኩ
💗 እውነት እውነት እላችኋለሁ
እናንተ ያባቴ ብሩካን ናችሁ
በጥቂት በብዙ ስለታመናችሁ
ከዛሬ ጀምሮ ከኔ ጋራ ናችሁ
አንተ ግን እልሃለው
ከዕነሱጋ ቦታ የለህም
በተሰጠህ መጠቀም አልቻልክም
ትዛዜን ተላልፈህ ህጌን አቃለሃል
አንተ ክፉ ባርያ ከፊቴ ወግድልኝ
⚜ *ተራኪው*
ገብርሔር ማለት ታማኝ አገልጋይ ማለት ነው
ጌታቸው ላንዱ 5 ላንዱ 2 ላንዱ ደሞ 1 መክሊት ሰተዋቸው ሄዱ ሲመለሱ ባለ አምስቱ 10 ባለ ሁለቱ 4 አርገው ሲቆዮዋቸው ባለ አንዱ ግን ቀብሮ ጠብቆ ያንኑ መለሰላቸው
አትርፈው የተገኙት በረከት ሲቀበሉ ቁጭ አርጎ የጥበቃቸው ጭርሱን ተባረረ
ታድያ እኛስ ከየትኞው ወገን ነን?
ሁላችንም የተለያየ ፀጋ ተሰቶናል
እየተጠቀምንበት ይሆን ወይስ እንደዛ ክፉ ባርያ መክሊታችንን ቀበርን?
ስላነሰ ስለበዛ ሳይሆን የሰው ልጅ የሚያተርፈው አምኖ በመቀበል ነው።
መቼም በያመቱ የሁዳዴ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ላይ እሄንን ትምህርት አባቶቻችን በስፋት ያስተምሩናል
እኛስ ሰምተን እየተጠቀምን ይሆንን?
ይሄንን ነገር ትኩረት ሰትን እንገንዘበው እያንዳንዳችን ገና ስንፈጠር የተሰጠን ትልቅ ነገር አለ እንደ ቀላል የምናየው
ነገ ያስጠይቀናል ያስቀጣናልና
ባለን እውቀት እየተጠቀምን በቅን ልቦና እናገልግ የሚል መልዕክቱን ያስተላልፍልናል ተዋህዶ እምነታችን ኪነ-ጥበብ ክፍል
አሜን ወስበሐት ለእግዚአብሔርsaramareyama.89@gmail.com
👨🏾🎓 ተነሱ ጓዶቼ ንጉሥ ይጠሩናል
ዛሬ ወደሆነ ቦታ ሊሄዱ ይመስለኛል
🙎🏾♂ ምን አይነት ጣጣ ነው
አሁን ብንተኛበት እስኪ ምን አለበት
ቆይ እኔ የምለው?.. አይሄዱ በኛ እግር
በትንሽ ትልቁ ጥርያ ባያበዙ
🙋🏾♂ተው እንጂ ወዳጄ እንዲህ አይባልም
ሲጠሩን አቤት ሲልኩን ወዴት ማለት የግድ ነው
ይልቁንስ ተነስ እንቅልፉ ይደርሳል
💗በሉ ልጆቼ እኔ የጠራኋችሁ
መክሊት ልሰጣችው ነው እንደ ያቅማችሁ
እስክመለስ ድረስ ቆዩኝ አትርፋችሁ
👨🏾🎓እሺ ጌታዬ ሰላም ይመልሶት
እኛንም ፈጣሪ ታማኞች ያድርገን
በተሰጠን ላይ እንድንገኝ
አትርፈን
ባሳባችን ሁሉ እርሱ ይቅደምልን
🙋🏾♂ጓዶች ደህና ሁኑ እንሰነባበት
ከዛሬ ጀምረን ለስራ እንፋጠን
ባላደራዎች ነን ባለብዙ መክሊት
እንገናኛለ ሲመለሱ ንጉሥ
🙎🏾♂ ወይ እዳ ምኑን አመጡብኝ
ጭረሽ ይባስ ብለው እጣጦስ ጣሉብኝ
ደሞ ንቀታቸው ለሌሎቹ ብዙ
ለኔ ግን አንድ ብቻ ሰጡኝ
ቆይ ባልሰራሎት አሁን ይጠብቁ
ቆፍሬ ቀብሬ ባልመልስሎት ሲመጡ
*⚜ተራኪው* ሁሉም በየፊናው ተሰማራ
የተሰጠውን ይዞ መንገዱን አቀና
ከጊዜ በኋላ ሁሉም ተጠሩና
ጌቶች ተመልሰው ሆነው በዙፋኑ
የመረካከቢያ ደርሶ ኖሮ ቀኑ
እንደዚህ አሏቸው ወደ እነሱ እያዩ
💗 ያስረከብኳችሁን መልሱልኝ በሉ
ያተረፋችሁትን ይዛችሁ ቅረቡ
ልክፈላችሁ የድካማችሁን ዋጋ
👨🏾🎓 እሄው ጌታዬ ሆይ አመሰግናለሁ
ባምስት ፈንታ አስር አትርፌበታለሁ
በፊቶት ሞገስን ለማግኘት ችያለሁ
ነገር ግን ይህ ሁሉ ሊሆን የቻለው
ሀሳቤን አቅንቶ አምላክ እረድቶኝ ነው
🙋🏾♂ ሺ ዓመት ይንገሱ በዕውነት
ሁለት በዕጥፍ አድርጌ ቆያሆት
ለኔ ለደካማ አምነው የሰጡኝን
አሁን ከነ ትርፉ ይሄው ተረከቡኝ
በመልካም ጎዳና ስላሰማራኝ
ልቤን አነሳስቶ ህልሜን ላሳካልኝ
ለፍጥረታት ገዢ ክብር ለዕርሱ ይሁን
🙎🏾♂ ስንት ጊዜ ሙሉ እንቅልፌን ነፈጉኝ
ዛሬ ተመለሱ እንኳንም መጡልኝ
ይሄው ገንዘቦት በሉ ይረከቡኝ
አተርፍ ባይ አጉዳይ እንዳይሆን ነገሩ
በጥንቃቄ ደብቄ ጠበኮት ይውሰዱ
ሳልቀንስ ሳለውጥ እራሱኑ እንኩ
💗 እውነት እውነት እላችኋለሁ
እናንተ ያባቴ ብሩካን ናችሁ
በጥቂት በብዙ ስለታመናችሁ
ከዛሬ ጀምሮ ከኔ ጋራ ናችሁ
አንተ ግን እልሃለው
ከዕነሱጋ ቦታ የለህም
በተሰጠህ መጠቀም አልቻልክም
ትዛዜን ተላልፈህ ህጌን አቃለሃል
አንተ ክፉ ባርያ ከፊቴ ወግድልኝ
⚜ *ተራኪው*
ገብርሔር ማለት ታማኝ አገልጋይ ማለት ነው
ጌታቸው ላንዱ 5 ላንዱ 2 ላንዱ ደሞ 1 መክሊት ሰተዋቸው ሄዱ ሲመለሱ ባለ አምስቱ 10 ባለ ሁለቱ 4 አርገው ሲቆዮዋቸው ባለ አንዱ ግን ቀብሮ ጠብቆ ያንኑ መለሰላቸው
አትርፈው የተገኙት በረከት ሲቀበሉ ቁጭ አርጎ የጥበቃቸው ጭርሱን ተባረረ
ታድያ እኛስ ከየትኞው ወገን ነን?
ሁላችንም የተለያየ ፀጋ ተሰቶናል
እየተጠቀምንበት ይሆን ወይስ እንደዛ ክፉ ባርያ መክሊታችንን ቀበርን?
ስላነሰ ስለበዛ ሳይሆን የሰው ልጅ የሚያተርፈው አምኖ በመቀበል ነው።
መቼም በያመቱ የሁዳዴ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ላይ እሄንን ትምህርት አባቶቻችን በስፋት ያስተምሩናል
እኛስ ሰምተን እየተጠቀምን ይሆንን?
ይሄንን ነገር ትኩረት ሰትን እንገንዘበው እያንዳንዳችን ገና ስንፈጠር የተሰጠን ትልቅ ነገር አለ እንደ ቀላል የምናየው
ነገ ያስጠይቀናል ያስቀጣናልና
ባለን እውቀት እየተጠቀምን በቅን ልቦና እናገልግ የሚል መልዕክቱን ያስተላልፍልናል ተዋህዶ እምነታችን ኪነ-ጥበብ ክፍል
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ