ብሒለ አበው
*ጾም በአባቶች አንደበት*
❖ጾም የጤንነት እናት ፥ የፍቅር እኅት ፥ የትሕትና ወዳጅ ናት፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
❖መመጽወትና መጾም ለነፍስ ሕይወትን ለሥጋ ጤንነትን ይሰጣል፡፡
አንጋረ ፈላስፋ
❖ያለ ጸሎት መንፈሳዊ ነኝ የሚል ሰው እሳት መካከል ገብቶ የሚጫወትን የእሳት እራትን ይመስላል፡፡
ማር ይስሐቅ
❖ጾም ጸሎት ከሥግደት ጋር ከሆነ የጦር ዕቃ ነው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
❖በወንድሙ ውድቀት የሚደሰት ሰው ተመሳሳይ ውድቀት ይጠብቀዋል፡፡
ቅዱስ ኤፍሬም
❖በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን ታገኝ ዘንድ ታገስ
ማር ይስሐቅ
❖ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው ፥ መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልንም ከመናገር ይከልክል ፤
የሐዋርያት አለቃ የመጀመሪያይቱ የቅዱስ ጴጥሮስ መልዕክት ፫፥፲
❖አሁንስ ይላል እግዚአብሔር ፥ በፍጹም ልባችሁ ፥ በጾምም ፥ በለቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ፡፡
ነቢዩ ኢዩኤል ፪፥፲፪
❖ልብህ ይጫወት ዘንድ አፍህን ዝም አሰኘው ከእግዚአብሔር ጋር ይነጋገር ዘንድ ደግሞ ልብህን ዝም አሰኘው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ ሳባ
<<<ጾምን ቀድሱ ፥ ጉባኤውንም አውጁ ሽማግሌዎችንና በምድር የሚኖሩን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ>>> ኢዩ• ፩፥፲፬saramareyama.890@gmail.com
*ጾም በአባቶች አንደበት*
❖ጾም የጤንነት እናት ፥ የፍቅር እኅት ፥ የትሕትና ወዳጅ ናት፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
❖መመጽወትና መጾም ለነፍስ ሕይወትን ለሥጋ ጤንነትን ይሰጣል፡፡
አንጋረ ፈላስፋ
❖ያለ ጸሎት መንፈሳዊ ነኝ የሚል ሰው እሳት መካከል ገብቶ የሚጫወትን የእሳት እራትን ይመስላል፡፡
ማር ይስሐቅ
❖ጾም ጸሎት ከሥግደት ጋር ከሆነ የጦር ዕቃ ነው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
❖በወንድሙ ውድቀት የሚደሰት ሰው ተመሳሳይ ውድቀት ይጠብቀዋል፡፡
ቅዱስ ኤፍሬም
❖በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን ታገኝ ዘንድ ታገስ
ማር ይስሐቅ
❖ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው ፥ መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልንም ከመናገር ይከልክል ፤
የሐዋርያት አለቃ የመጀመሪያይቱ የቅዱስ ጴጥሮስ መልዕክት ፫፥፲
❖አሁንስ ይላል እግዚአብሔር ፥ በፍጹም ልባችሁ ፥ በጾምም ፥ በለቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ፡፡
ነቢዩ ኢዩኤል ፪፥፲፪
❖ልብህ ይጫወት ዘንድ አፍህን ዝም አሰኘው ከእግዚአብሔር ጋር ይነጋገር ዘንድ ደግሞ ልብህን ዝም አሰኘው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ ሳባ
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ