#አበሰርት #ገብርአኤል
#አበሰራት #ብርሀነ #መለኮት #ባችያድራል #አላት (፪)
ሐር ከወርቅጋር.... አበሰርት ገብርኤል
አስማምታ ስትፈትል። ።።።።።።
ሰላም ላንች ይሁን። ።።።።።።።
አላት ገብርኤል። ።።።።።፡
ይህ እንዴት ያለ። ።።።።።
ሰላምታ ነው አለች። ።።።።።
ንግግሩን ሰምታ። ።።።።።
ድግል ተደነቀች። ።።።።።
አዝ
በፍጹም ትህትና። ።።።።።።
በጽድቅ አደበት። ።።።
የሰማዩ ስራ። ።።።።
ሰላምታ ሰጣት። ።።።
ከጌታ መላኩን። ።።።።
ሲነግራት ብስራት። ።።።
ድግልም በመፍራት። ።።።
ሀሳብም ያዛት። ።።።።
አዝ
እንደ ቃልህ ይሁን። ።።።
ብላ ተቀበለች። ።።።።
እኔ ለእግዚአብሔር። ።።።።
ባርያው ነኝ እያለች። ።።።
ይህው ክርስቶስን።።።።።
ለኛ ሰታናለች።።።።።።
ጽዮንን እዳናይ።።።።
ጌታን ወልዳዋለች።።።
አዝ
ጌታችን ሲወለድ አበሰራሲ ገብርኤል
በቤተልሔም።።።።።
ለረኞች ተነግሮ።።።።።
አዩት በግርግም።።።።
ሰውና መላእክት።።።።።
ባድነት ዘመሩ።።።።።
ስብኃት ለእግዚአብሔር።።።።
ይድርሰው እያሉ።
አበሰራት ገብርኤል (፪)
እልልልልልልልልልልልልልልልልልsaramareyama.890@gmail.com
#አበሰራት #ብርሀነ #መለኮት #ባችያድራል #አላት (፪)
ሐር ከወርቅጋር.... አበሰርት ገብርኤል
አስማምታ ስትፈትል። ።።።።።።
ሰላም ላንች ይሁን። ።።።።።።።
አላት ገብርኤል። ።።።።።፡
ይህ እንዴት ያለ። ።።።።።
ሰላምታ ነው አለች። ።።።።።
ንግግሩን ሰምታ። ።።።።።
ድግል ተደነቀች። ።።።።።
አዝ
በፍጹም ትህትና። ።።።።።።
በጽድቅ አደበት። ።።።
የሰማዩ ስራ። ።።።።
ሰላምታ ሰጣት። ።።።
ከጌታ መላኩን። ።።።።
ሲነግራት ብስራት። ።።።
ድግልም በመፍራት። ።።።
ሀሳብም ያዛት። ።።።።
አዝ
እንደ ቃልህ ይሁን። ።።።
ብላ ተቀበለች። ።።።።
እኔ ለእግዚአብሔር። ።።።።
ባርያው ነኝ እያለች። ።።።
ይህው ክርስቶስን።።።።።
ለኛ ሰታናለች።።።።።።
ጽዮንን እዳናይ።።።።
ጌታን ወልዳዋለች።።።
አዝ
ጌታችን ሲወለድ አበሰራሲ ገብርኤል
በቤተልሔም።።።።።
ለረኞች ተነግሮ።።።።።
አዩት በግርግም።።።።
ሰውና መላእክት።።።።።
ባድነት ዘመሩ።።።።።
ስብኃት ለእግዚአብሔር።።።።
ይድርሰው እያሉ።
አበሰራት ገብርኤል (፪)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ