2017 ዲሴምበር 30, ቅዳሜ

አበሰራት ገብርኤል አበሰራት

#አበሰርት #ገብርአኤል
 #አበሰራት #ብርሀነ #መለኮት #ባችያድራል #አላት (፪)

ሐር ከወርቅጋር....  አበሰርት ገብርኤል
አስማምታ ስትፈትል። ።።።።።።
ሰላም ላንች ይሁን። ።።።።።።።
አላት ገብርኤል። ።።።።።፡
ይህ እንዴት  ያለ። ።።።።።
ሰላምታ  ነው አለች። ።።።።።
ንግግሩን ሰምታ። ።።።።።
ድግል ተደነቀች።  ።።።።።
         አዝ
በፍጹም ትህትና። ።።።።።።
በጽድቅ አደበት። ።።።
የሰማዩ ስራ። ።።።።
ሰላምታ ሰጣት።  ።።።
ከጌታ መላኩን።   ።።።።
ሲነግራት ብስራት።   ።።።
ድግልም በመፍራት።  ።።።
ሀሳብም ያዛት።  ።።።።

     አዝ
እንደ ቃልህ ይሁን።  ።።።
ብላ ተቀበለች።  ።።።።
እኔ ለእግዚአብሔር። ።።።።
ባርያው ነኝ እያለች።   ።።።
ይህው ክርስቶስን።።።።።
ለኛ ሰታናለች።።።።።።
ጽዮንን እዳናይ።።።።
ጌታን ወልዳዋለች።።።
      አዝ
ጌታችን ሲወለድ  አበሰራሲ ገብርኤል
በቤተልሔም።።።።።
ለረኞች ተነግሮ።።።።።
አዩት በግርግም።።።።
ሰውና መላእክት።።።።።
ባድነት ዘመሩ።።።።።
ስብኃት ለእግዚአብሔር።።።።
ይድርሰው እያሉ። 
አበሰራት ገብርኤል (፪)

እልልልልልልልልልልልልልልልልልsaramareyama.890@gmail.com

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

የምዕራፍ አምስት(፭)የ46 የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ

✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡ አሜን! ↪️የምዕራፍ አምስት(፭) 46ኛ ዙር የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ⤵️ 1⃣ ቅዱስ ያሬድ ከመላዕክት የተማራቸው ሦስቱ የዜማ ዓይነቶች ምን ምን ናቸው?ሞገር...